THE FAHOLOGIST
Saturday, April 27, 2013
አንዳንድ ብሽቅ ሰዎች
ቅዳሴ መሃል ነው፡፡ “በንሰሃ ውስጥ ያላችሁ ራሳችሁን ዝቅ ዝቅ አድርጉ” በሚለው የካህን ትዕዛዝ መሰረት በመቅደሱ ውስጽ ካሉት ጀምሮ ከደጀ ሰላሙ ቅጽር ውጪ እስካሉት ሰዎች ድረስ ግማሹ ከወገቡ ጎንበስ ከጉልበቱ ሸብረክ ብሎ የሁለት እጆቹን መዳፍ ለፈጣሪው እያሳየ ግማሹ ደግሞ በግንባሩ ተደፍቶ በፍፁም ፀጥታ ተውጠዋል፡፡ በድምፅ ማጉያው ከሚሰማው ከካህኑ የእግዚዮታ ድምፅ ውጭ ምንም ነገር አይሰማም አይንቀሳቀስም፡፡
ሙሉውን አስነብበኝ »
Friday, April 26, 2013
ኢትዮጵያ ማለት እኔ ነኝ - ይድረስ ለኢትዮጵያ ፖለቲከኞች
ይድረስ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላልተደሰታችሁ እና ኢትዮጵያን እናንተ መልካም ነው ወዳላችሁት ጎዳና ለመውሰድ ለምትጥሩ የተቃዋሚም ሆነ የገዢው ፓርቲ ፖለቲከኞች፡፡
ይህ
መልዕክት
ያሰባችሁትን
ሁሉ
ለማሳካት
ሊፈቅድላችሁም
ሆነ
ሊከለክላችሁ
ከሚችለው
ከመላ
የኢትዮጵያ
ህዝብ
መሀል
የአንዱ
ድምፅ
ነው፡፡
ሙሉውን አስነብበኝ »
Newer Posts
Older Posts
Home
Subscribe to:
Posts (Atom)